Thursday, 03 September 2026
USD/ETB 162.3EUR/ETB 188
ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ዜና · WORLD EUROS
Nº 54 Thursday, 03 September 2026
ዋና ዜናዎች

5ቱ የጳጉሜን ቀናት የኢትዮጵያ ማንሠራራት በሚል መሪ ሃሳብ ይከበራሉ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

5ቱ የጳጉሜን ቀናት የኢትዮጵያ ማንሠራራት በሚል መሪ ሃሳብ ይከበራሉ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ምንጮች: አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ

AMN- ነሐሴ 27/2018 ዓ.ም የ2018 ዓ.ም 5ቱ የጳጉሜን ቀናት የኢትዮጵያ ማንሠራራት በሚል መሪ ሃሳብ እንደሚከበር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ ገለጹ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ፤ የጳጉሜን ቀናት አከባበር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም፤ 5ቱ የጳጉሜን ቀናት በተለያዩ ስያሜዎች በመላው ኢትዮጵያ እንደሚከበሩ በመግለጽ ቀናቱ የኢትዮጵያ ማንሠራራት በሚል መሪ ቃል ይከበራሉ ብለዋል፡፡ ጳጉሜን […] The post 5ቱ የጳጉሜን ቀናት የኢትዮጵያ ማንሠራራት በሚል መሪ ሃሳብ ይከበራሉ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት appe

ሁሉንም ይመልከቱ — አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ →

ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።